Telegram Group & Telegram Channel
ከንቱ ውዳሴን አልወድም ያለ ሰው ሲሰድቡት ከተከፋ በከንቱ ውዳሴ ላይ ውሸታምነትን ደርቦ የያዘ መሆኑን እንረዳለን። ሲሰድቡት ለምን ተሰደብኩ ብሎ ለክብሩ የሚጨነቅ፣ አንድ ሰው ክፉ ቃል ተናገረኝ ብሎ የሚቦልክ ወይም ከጓደኝነት የሚያወጣ ሰው ሐዋርያዊ አይደለም። ሐዋርያት ጌታን ሲከተሉ መጀመሪያ እከብር ባይ ልቡናን ትተው ነው። እውነትን በመናገራቸው የደረሰባቸውን ነቀፋ፣ ስድብ፣ መደብደብ፣ በሰይፍ መቀላት በደስታ ተቀብለውታል እንጂ አላጉረመረሙም። ሐዋርያዊ የሆነ ሰው መሪው ክርስቲያናዊ ዓላማው ነው እንጂ የሰዎች ሙገሳና ጩኸት አይደለም። ከንቱ ውዳሴን አምርረን መጥላት አለብን። መመስገን ያለበት በሁሉ ፍጹም የሆነ እግዚአብሔር ነው። አንድም ተጋድሏቸውን ጨርሰው በአፀደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ናቸው። ክርስቲያን እንደ ጌታው ከምድር ከፍ ብሎ መውጣት (ማረግ) ይገባዋል። ሐዋርያት የሰውን ሙገሳ ንቀው የኖሩት ከሰው ተለይተው እንደ ጌታቸው ከፍ ከፍ ብለው በመውጣታቸው ነው።

በሰማይ የሀሉ ልብክሙ
በሰማይ የሀሉ ልብነ

© በትረማርያም አበባው



tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6715
Create:
Last Update:

ከንቱ ውዳሴን አልወድም ያለ ሰው ሲሰድቡት ከተከፋ በከንቱ ውዳሴ ላይ ውሸታምነትን ደርቦ የያዘ መሆኑን እንረዳለን። ሲሰድቡት ለምን ተሰደብኩ ብሎ ለክብሩ የሚጨነቅ፣ አንድ ሰው ክፉ ቃል ተናገረኝ ብሎ የሚቦልክ ወይም ከጓደኝነት የሚያወጣ ሰው ሐዋርያዊ አይደለም። ሐዋርያት ጌታን ሲከተሉ መጀመሪያ እከብር ባይ ልቡናን ትተው ነው። እውነትን በመናገራቸው የደረሰባቸውን ነቀፋ፣ ስድብ፣ መደብደብ፣ በሰይፍ መቀላት በደስታ ተቀብለውታል እንጂ አላጉረመረሙም። ሐዋርያዊ የሆነ ሰው መሪው ክርስቲያናዊ ዓላማው ነው እንጂ የሰዎች ሙገሳና ጩኸት አይደለም። ከንቱ ውዳሴን አምርረን መጥላት አለብን። መመስገን ያለበት በሁሉ ፍጹም የሆነ እግዚአብሔር ነው። አንድም ተጋድሏቸውን ጨርሰው በአፀደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ናቸው። ክርስቲያን እንደ ጌታው ከምድር ከፍ ብሎ መውጣት (ማረግ) ይገባዋል። ሐዋርያት የሰውን ሙገሳ ንቀው የኖሩት ከሰው ተለይተው እንደ ጌታቸው ከፍ ከፍ ብለው በመውጣታቸው ነው።

በሰማይ የሀሉ ልብክሙ
በሰማይ የሀሉ ልብነ

© በትረማርያም አበባው

BY አንዲት እምነት ✟✟✟




Share with your friend now:
tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6715

View MORE
Open in Telegram


አንዲት እምነት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

አንዲት እምነት from sg


Telegram አንዲት እምነት ✟✟✟
FROM USA